Mols.gov.et

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ ዘርፍ የመጀመሪያው ሩብ ዓመት …

October 18, 2024
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ ዘርፍ የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ በሩብ ዓመቱ በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት በጥልቀት በሚገመገሙበት በዚህ መድረክ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚልና የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ዳንኤል ተሬሳ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ነቢሃ መሀመድ እና የዘርፉ አመራርና ሰራተኞች እየተሳተፉ ይገኛል። በመድረኩ በሩብ ዓመቱ የተከናወኑ ሥራዎች፣ የተገኙ ስኬቶችና ያጋጠሙ ችግሮችን በዝርዝር በመለየት የዘርፉን ዓመታዊ ግብ ለማሳካት የሚያስችሉ የቀጣይ አቅጣጫዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
somSOM
Scroll to Top