Mols.gov.et

ከጣሊያን የልማት ትብብር …

March 9, 2024
ከጣሊያን የልማት ትብብር ዋና ዳይሬክተር ሚ/ር ስቴፋኖ ጋቲ ጋር የሁለቱ ሀገራት በተለያዩ መስኮች የልማት ትብብር እና የቀጠናው ፍልሰት አስተዳደር ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ ውይይት አካሂደናል:: ጣሊያን በቀጣይ G7 የምትመራ መሆኑን ተከትሎ ለአፍሪካ በተለይም ለኢትዮጵያ በሰጠችው ትኩረት ቀደም ሲል እየተደረጉ ካሉ ድጋፎች ባሻገር በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ በክህሎት ልማትና አቅም ግንባታ ረገድ በትብብር ለመስራት ከስምምነት ላይ ደርሰናል:: ለነበረን ፍሬያማ ውይይት ሚ/ር ስቴፋኖ ጋቲን እና ባልደረቦቻቸውን ከልብ አመሰግናለሁ!
en_USEN
Scroll to Top