Mols.gov.et

ኢትዮጵያ ትሰራለች

July 8, 2022

• የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ሳምንታዊ የቴሌቪዥን ፕሮግራም፣
• ዘወትር አርብ ከምሽቱ 2፡30 እስከ 3፡00 በፋና ቴሌቪዥን ይተላለፋል፤
• የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የክህሎት ልማትና የሰራተኞች የሙያ ላይ ደህንነትን የተመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች በፕሮግራሙ ይስተናገዳሉ፤
• የውጤታማ ሥራ ፈጣሪዎች ተሞክሮዎች ይቀርባሉ፤
• ፕሮግራሙን ይከታተሉ፣ ስለ ሀገራችን የስራ ገበያና ክህሎት ልማት በቂ መረጃ ያግኙ!
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

en_USEN
Scroll to Top