Mols.gov.et

ኢትዮጲያ የ3ተኛውን የአፍሪካ የብየዳ ፌደሬሽን መደበኛ ጉባኤ…

March 9, 2024
ኢትዮጲያ የ3ተኛውን የአፍሪካ የብየዳ ፌደሬሽን መደበኛ ጉባኤ እንድታዘጋጅ በመመረጧ እንኳን ደስ አለን ! በናይጄሪያ በተዘጋጀው 2ተኛው የአፍሪካ የብየዳ ፌደሬሽን መደበኛ ጉባኤ ኢትዮጲያ 3ተኛውን የአፍሪካ የብየዳ ፌደሬሽን መደበኛ ጉባኤ እንድታዘጋጅ ተመርጣለች። በዚሁ መድረክ ላይ ኢትዮጲያ ካፈራቻቸው 90 አለም አቀፍ ዕውቅና ካላቸው የብየዳ ባለሞያዎች መካከል በሰመር ካምፕ ፕሮግራም ተሳታፊ የሆነችው እና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እያፈለቁ ከሚገኙ ወጣቶች መካከል አንዷ የሆነችው ወለላ ሰዒድ ልዩ ተሸላሚ ሆናለች። እህቴ ወለላ ሰዒድ እንኳን ደስ አለሽ!!
en_USEN
Scroll to Top